XtGem Forum catalog
free book gift

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።


Iqra

=<({አል-ኢኽላስ 112:1-4})>=

ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ


1. በል! እርሱ አላህ አንድ ነው።

2. አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው።

3. አልወለደም፤ አልተወለደምም።

4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
Iqra
Iqra

Homeየወጣቱ ተልዕኮ ምንነትየአቂዳ ትምህርቶችየሶላት መመሪያረመዷንሙስሊም ሴቶችኢስላማዊ ቤተሰብከታሪክ ማህደርሐዲስለወጣቶችትምህርትና መሰረታዊ ክህሎታችጤናችንግጥምጥያቄና መልስኢስላማዊ መዝገበ ቃላት
free book gift

=<({አል-ቁርአን 96:1-5})>=

ያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም አንብብ!

free book gift

በቡኻሪ በተዘገበው ሐዲስ መሰረት እውቀትን መሻት በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።

free book gift

እስኪ ሱጁድ ላድርግ ላሳይ ባርነቴን!!!


ጠፍቶብኝ የአሏህ ሰፊ ችሮታ
ትናንትን የኖርኩት ሆነብኝ ብዥታ።

መጭውንም ጊዜ ሳላውቀው
መኖሬንም ቀጠልኩ ዛሬ ነገ እንደሚል ተስፋ እንደቆረጠ ሰው።

ደስታን ለማጣጣም ስሰራ በርትቼ፤
የተፈጠርኩበትን አላማ ረስቼ፤

ዛሬን ስኖር በኩራት በዝና፤
ለአሄራ መስራቴን ትቼ ስዝናና፤

እኔምላለሁ ፣ እኔምእላለሁ ነገን እቶብታለሁ፤
እሞት እኖር ሳላውቀው ወንጀልን ለመስራት ራሴን አታልላለሁ።

ዩኒቨርሲቲ ስገባ አድርጌ አላለማየን ሂወቴን በደስታ ልመራ፤
በመጠጥ ፣ በዚና ፣ በሙዚቃነና በጭፈራ፤

ነጋዴ ሁኜ ስሰራ ሰዎችን ሳታተልል እንዳይደርስብኝ ኪሳራ።
ባለኝ ነገር መብቃቃት አቅቶኝ እግሬን ስሰድ ወደ ጀሐነም ጋራ፤
ለዱንያዊ ደስታ አጐብድጄ ሃራምን ስሰራ፤

እምጠቀም መስሎኝ ቤተሰቤን ስንድ ዝምድናን ሳጥላላ፤
ሰዎች ራቁኝ አደረጉኝ ቀውላላ።

ቀኔ ጨለማ ለበሰ ፤
ልቤ በፍርሃት ተጠበሰ ፤
ደስታ ሳይሆን ሃዘንና ፍርሃት በውስጤ ነገሰ።

እሺ በጥፋቴ ሰዎችስ ይራቁኝ፤
ግን እንዴት የምበላው ምግብ ጣእሙ ይጥፋብኝ!!!

ያረቢ ጌታየ
መኖሬ ከሆነኝ ቀበኛ ፤
የሰራሁት ስራ ካረገኝ የሸይጧን ምርኮኛ ፤

ይቅር መደሰቴ በሃራሙ መንገድ ፤
ልስራ መልካም ስራ የሚሆነኝን ዘመድ።

ጌታየ አሏህ ሆይ ተቀበለኝ ተውበቴን
እስኪ ሱጁድ ላድርግ ላሳይ ባርነቴን!!!


©የወጣቱ ተልእኮ

۩۞۩ Youth-Mission የወጣቱ ተልእኮ۩۞۩

page:
http://facebook.com/youth.mission29

website:
http://youth-mission.mobie.in

'~'-.,__,.-'~'
_,.-'~''~'-.,_

904

የወጣቱ ተልዕኮ አድራሻ
free book gift

Download Islamic Books
ኢስላማዊ መጽሐፎችን ያውርዱ

Important Web Links


free book gift

free book gift

free book gift

ስለወጣቱ ተልዕኮ ምንነት ለማወቅ እዚህ ላይ ክሊክ ያድርጉ

Copyright©Youth-Mission የወጣቱ ተልዕኮ